languageIcon
አማርኛ
አማርኛ
العربية
Azeri
বাংলা
Bosanski
Deutsch
English
Español
Filipino
فارسي
Français
(Hausa) هَوُسَ
हिन्दी
Indonesia
italiano
Қазақ тілі
தமிழ்
كوردی
नेपाली
Português
Pусский
සිංහල‎
Gjuha shqipe
Kiswahili
ภาษาไทย
Türkçe
Українська
اردو
Yorùbá
中文
search
search

1 በርካታ ጊዜያት

اللَّهُ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مَنْ ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِنْدَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِنْ عِلْمِهِ إِلَّا بِمَا شَاءَ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَلَا يَئُودُهُ حِفْظُهُمَا وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ

በመኝታ ወቅት አየቱ-ልኩርሲይን መቅራት ነቢያዊ ፈለግ ከመሆኑ በተጨማሪ ለሚለው ሰው እስኪያነጋ ድረስ ከሸይጣን መጠበቂያውም ነው፡፡

ለዚህ ማስረጃው፡- የአቢ ሁረይራህ -አላህ መልካም ሥራዎቻቸውን ይውደድላቸው- ከዘካ ንብረት ላይ ከሚሰርቀው ጋር የነበራቸው ታሪክ ነው፡፡ መልእክተኛ -የአላህ እዝነትና ሰላምታ በእሳቸው ላይ ይሁን-፣ “ምርኮኛህ ትናንተና ምን ሰራ?” አሉኝ፡፡ እኔም፡- የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አላህ በርሱ ሊጠቅመኝ የሚችልበትን ቃላት ሊያስተምረኝ ወሰነ፡፡ እንዲሄድ አደረግኩት አልኳቸው፡፡ እሳቸውም፣ “ምንድን ነች እሷ?” አሉኝ፡፡ እኔም፡- ‹‹ወደመኝታህ ከመጣህ አየቱ-ልኩርሲይን

{اللَّهُ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ}  አንቀጹን እስከምትጨርስ ድረስ ቅራ፡፡ ካንተ ላይ በርግጥ ከአላህ የሆነ ጠባቂ ፈጽሞ አይለይም፡፡ እስከምታነጋ ድረስም  ሸይጣን አይቀርብህም፡፡ እነርሱ በመልካም ነገር ላይ ተነሳሽ የሆኑ ናቸው፡፡›› አለኝ አልኳቸው፡፡ ነቢዩም -የአላህ እዝነትና ሰላምታ በእሳቸው ላይ ይሁን-፣ “እሱ በጣም ውሸታም ሆኖ ሳለ እውነቱን ነግሮሃል፡፡ አባ ሁረይራህ ሆይ! ለሶስት ቀናት ማንን ታናግር እንደነበር ታውቃለህን?” አሉኝ፡፡ እኔም፡- ፈጽሞ አላውቅም አልኳቸው፡፡ እሳቸውም፣ “ያ ሸይጣን ነው፡፡” አሉኝ፡፡›› ብለዋል፡፡ ሐዲሡን ቡኻሪ በሐዲሥ ዘገባ ቁጥር (2311) በሐዲሡ ላይ ሃሳብ ሰጥተው ሲዘግቡት አን-ነሳኢይ በአስ-ሱነኑ-ልኩበራ መጽሐፋቸው በቁጥር (10795) ላይ ዘግበውታል፡፡ 

 

 
Simple Audio Player
 
facebook Google twitter